Edget Chora Secondary School
Home በበይነ መረብ ቀጥታ (online) የሚፈተኑ ተማሪዎች በእድገት ጮራ ሴንተር ለሁለት ቀናት ሳከናውኑት የቆየው ልምምድ በስኬት ተጠናቋል።

በበይነ መረብ ቀጥታ (online) የሚፈተኑ ተማሪዎች በእድገት ጮራ ሴንተር ለሁለት ቀናት ሳከናውኑት የቆየው ልምምድ በስኬት ተጠናቋል።

04th June, 2025

 የለሚኩራ ክፍል ክትማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ለሊስቱ ተፈታኝ ተማሪዎቹ ልምምድ ከሚያደርጉባቸው የፈተና ጣቢያ መካከል አንዱ በሆነው በእድገት ጮራ ት/ቤት  ከቢሮው እና ከክፍለከተማው አመራሮች ጋር በመሆን  ተማሪዎች ሳከናውናቸው የቆዩትን የፈተና ልምምዶች ተገኝተው ምልከታ አካሂደዋል።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with